Home ለአሰልጣኞች በሙሉ ❗️❗️❗️❗️

ለአሰልጣኞች በሙሉ ❗️❗️❗️❗️

02nd July, 2025

ከዛሬ ቀን 23/10/2017 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 30/10/2017 ዓ.ም ድረስ ሰልጣኞችን ለማስመዘን የሲኦሲ ክፍያ በባንክ እንዳትከፍሉ ስንል በጥብቅ እናሳውቃለን። የአመቱ በጀት መዝጊያ ቀን ካለፈ ደረሰኙ ተቀባይነት የለለው በመሆኑ ከወዲሁ ጥንቃቄ እንዲታደርጉ።❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️

በተጨማሪም በ23/10/2017 የድራፍቲንግ ደረጃ 4 ሰልጣኞች የተቋም ምዘና አካሄዱ።

.

Copyright © All rights reserved.

Created with